የቀይ ዛላ U10 አካዳሚ ተጨዋቾች እና የኮችንግ ስታፍ አባላት በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል፣ በከንባታ ዞን፣ በሺንሺቾ ከተማ በሚገኘው የተፈጥሮ ፍል ውሃ በመሄድ ማራኪ እና አዝናኝ ጊዜ አሳልፈዋል።